ገ ረ ገ ራ     በማንኛዉም የመጽሐፍ አዟሪና መደብር ይገኛል።     Order4Delivery (እዚሁ ያዝዙ)
ስለ መጽሐፉ

ተጨማሪ መረጃዎች

የዘመን ክስተት

[ርዕሥ] የዘመን ክስተት
[ደራሲ] ገ.ሚካኤል ገ.መድህን
[አርታዒ]
[ምድብ] ኢ-ልብ ወለድ
[ዘዉግ] ግለ ታሪክ
[አሳታሚ] አልተገለጸም (ወደ ፊት የሚካተት)
[የመጀ.ዕትም] 0000-00-00
[አሁን የደረሰበት] 0ኛ ዕትም
[ISBN (መለያ)] አልተገለጸም (ወደ ፊት የሚካተት)
[የገጽ ብዛት] 0
[የሽፋን ዋጋ] 100
[መሸጫ ዋጋ] 100

[ቅንጭብ]

መለስ በሃገር መሪነት በኢትዮጵያ ስፋትና ቁመት ልክ የፈጠረው ተፅዕኖ፣ በህዝቡ ልብ ውስጥ የያዘው ስፍራ፣ በየዘርፉ ያስመዘገበው ለውጥ ትልቅ ነው፡፡ በስልጣን ዘመኑ የኢትዮጵያን ዕጣፈንታ በመወሰኑ ሂደት ሚናው ግዙፍ ነበር፡፡ በመጀመሪያዎቹ አመታት በሽግግር መንግስት ፕረዝደንትነትና በጠቅላይ ሚኒስትርነት ሃገሪቱን የማረጋጋት፣ የህዝቦቿን ኢኮኖሚያዊ ፍላጎቶች የማስታረቅ፣ መሰረታዊ የልማት ስራዎችን የማከናወን፣ የአመለካከት ተቃርኖዎችን የማቻቻል፣ ፖለቲካዊ መስመሩን የማጥራት፣ እንዲሁም ሃገሩ ከዓለምአቀፍ ሃይሎች የተጋረጠባትን ኢፍትሃዊ የጣልቃገብነት ፈተናን የመመከት ተግባራት አከናውኗል፡፡

[ገ.ሚካኤል ገ.መድህን ሌሎች መጻሕፍት]
* የዘመን ክስተት

እዚህ ላይ ይግዙት

ሌሎች መጻሕፍት ይምረጡ

የዘመን ክስተት
መገኛችን

ለገሀር፣ አዲስ አበባ

19686

yehaarts@gmail.com

+251 912 944937

ጉርሻ - Bonus

“ከፊደል ሀ፣ ከከተማ የሓ የሚቀድም የለም” ተብሏል፡፡ የአጋዝያን ምድር፣ የግዕዝ ቋንቋም መነሻ፣ የልዕልናችንም መጀመሪያ ነበረች፡፡ በብዙ ጥበብ የተንበሽበሽች፡፡ አሁን እምብዛም ሞቋት የማታድረዋ የሓ፤ የመጀመሪያዋ የኢትዮጵያ ሁነኛ ዋና ከተማ ነበረች።

(2015-2024) © yehaarts